Post Thumbnail
የፈጠራ ስራ ሽግግርን መነሻ ያደረገ የምክክር መድረክ በስልጤ ዞን በህል አዳራሽ እየመከረ ነው!

በስልጤ ዞን ሳይንስና ቴክኖሎጂ መምሪያ ከቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና መምሪያ ጋር በጋራ በመሆን ከፈጠራ ስራ ጋር በተያያዘ የቴክኖሎጂ ሽግግር የሚደረግላቸውን የፈጠራ ስራዎችን ርክክብ ለማድረግ የተዘጋጀ የጋራ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።


ቅንጅታዊ አሰራርን በማስፈን የልህቀት ማእከል የሆኑ ስራ ፈጠራ፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና የክህሎት አቅም ግንባታን በቀላሉ የሚያሳልጡ ኮሌጆችን መፍጠር እንደሚያስፈልግም በመግቢያው ተገልጿል።


ለመወያያ የሚሆን ሰነድ ከፈጠራ ስራዎች ጋር በተያያዘ እየቀረበ ይገኛል።

0 Comments

Leave A Comment